ለውድ የብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. ባለአክስዮኖች!

የብርሃን ኢንሹራንስ አክስዮን ማህበር የባለአክስዮኖች 13ኛ ዓመታዊ  መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ኅዳር 21 ቀን 2017 ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ፤ ካዛንቺስ በሚገኘው ኢሊሊ ሆቴል ይካሔዳል::

በመሆኑም የተከበራችሁ ባለአክስዮኖች በዕለቱ በጉባኤው ላይ  እንድትገኙልን የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የዕለቱ አጀንዳ በማህበሩ ድረ-ገጽና ቴሌግራምን ጨምሮ ሌሎች በማህበራዊ

ሚዲያ ገፆች ላይ ያገኙታል፡፡

Telegram:- t.me/berhaninsurance/279

linkedin:- https://www.linkedin.com/company/berhan-insurance-s-c

Facebook:- https://www.facebook.com/berhaninsurancesc/

X.com:- https://x.com/insuranceberhan

 

ብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ

የዳይሬክተሮች ቦርድ