ለብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ

የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ምርጫ ውጤት ስለማሳወቅ

ታህሳስ 04 ቀን 2018 ዓ.ም (እ.ኤ.አ ዲሴምበር 13 ቀን 2025) በተካሄደው 14ኛው የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ዕለት በስብሰባው ላይ በተገኙ ባለአክሲዮኖች የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ ተካሄዶ በእጩነት ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ከቀረቡት መካከል ባገኙት ድምጽ ቅድም ተከተል መሰረት ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘረው ዘጠኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆነው እንዲሰሩ በጠቅላላ ጉባኤው ተመርጠዋል፡፡

 

ተ.ቁ

የተመራጩ

መለያ ቁጥር

የተመራጩ ስም

ያገኙት ድምፅ ብዛት

1

0252

ብርሃን ባንክ አ.ማ (ተወካይ አቶ ኤርሚያስ ተፈራ ሻወል)

264489

2

0356

ኢንጂነር ዳዊት ከበደ አበራ

184681

3

0978

ወ/ሮ ሰላማዊት ግርማ ታዬ

174671

4

0947

አቶ ሮቤል መርሻ ጫንያለሁ

157202

5

1859

አቶ አብይ መልካ ሮሪሳ

118659

6

1639

ኤደን ቢስነስ ግሩፕ (ተወካይ ዶ/ር ዝናሬ ማሞ ኃይሌ )

115703

7

1912

ወ/ሪት ትግስት ጌታቸው አረአያ

144808

8

1043

ሰካይ እስታንዳርድ ቢዝነስ (ተወካይ አቶ በረከት ወ/ገብርኤል ግደይ)

143305

9

1864

ዶ/ር ተክለዲቅ ሪባ አያኔ

93281

የብርሃን ኢንሹራንስ .. የዳይሬክተሮች ቦርድ የምልመላና አስመራጭ ኮሚቴ

Similar blogs